የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስትር ፒት ሔግሴትዝ “የኢራንን የኑክሌር መርሐ-ግብር አውድመናል” ብለዋል። የአሜሪካ ጦር በኢራን የኑክሌር ጣቢያዎች ላይ “ምሽግ ደርማሽ” በተባሉ 14 ጂቢዩ-57 ቦምቦች ጥቃት እንደፈጸመ ፔንታጎን አስታውቋል። አሜሪካ በፈጸመችው ጥቃት የተባበሩት መንግሥታትን ቻርተር ጥሳለች ሲሉ የኢራን ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ከሰዋል