አዲሱ የጀርመን መንግሥት አዲስ የውጪ ፖሊሲ ፍኖት ማዘጋጀት ይኖርበታል። የሚነደፈው ፖሊሲ ከአሜሪካ ጥገኝነት በማላቀቅ ጀርመን በመከላከያ ረገድ ራሷን እንድትችል ማድረግን የሚጨምር ነው። በእርግጥ ይሳካል?