ማሕደረ ዜና፣ የሱዳን ትዩዩ መንግስት፣ ጦርነቱና የዉጪ ጣልቃ ገብነት

Wait 5 sec.

ይሁንና ጄኔራል መሐመድ ሐምዳን ዳግሎና አዲስ ወዳጆቻቸዉ ናይሮቢ ላይ ያገኙን ፖለቲካዊ ድል አጣጥመዉ ሳያበቁ፣ የሱዳን መከላከያ ጦር ኤል ጊታንያ በተባለችዉ ከተማና አካባቢ የሠፈረዉን የፈጥኖ ደራሽ ጠላቱን ደምስሶ ከተማይቱን ተቆጣጥሯል