ኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር አካባቢ በተከሰተ ግጭት 25 ሰዎች ተገደሉ

Wait 5 sec.

ኢትዮጵያ እና ኬንያ በሚዋሰኑበት የቱርካና አካባቢ በተከሰተ ግጭት 25 ሰዎች ተገደሉ ፡፡ በኢትዮጵያ የዳሰነች ወረዳ ና በኬኒያ የቱርካና ግዛት አመራሮችን ለግጭቱ መነሾ አንዳቸው ሌላኛቸውን ተጠያቂ እያደረጉ ነው ፡፡