ሰሞኑን በአማራ ክልል አዊ ብሔረስብ አስተዳደር ቻግኒ ከተማ በጥይት ተደብድበው የተገደሉ የሁለት ወጣቶች ሞት የከተማዋን ነዋሪዎች አስቆጥቷል። መንግሥት አንድ የቀበሌ አሰተዳዳሪን ጭምሮ ስድስት ተጠርጣሪዎችን መያዙን አስታውቋል።