ሜርክል ቀደም ብለው በ2021 ከፖለቲካው ራሳቸውን እንደሚያገሉ ካሳወቁ በኋላ ወደ ፓርቲያቸው የተመለሱት ወግ አጥባቂው ሜርስ በሦስተኛው ሙከራቸው በጎርጎሮሳዊው 2022 የክርስቲያን ዴሞክራት ኅብረት ፓርቲ የ(CDU) መሪ ለመሆኑ በቁ። ከዛሬ 25 በፊት የጀርመን የስደት ፖሊሲ ሊያስከትል ስለሚችላቸው ተጽእኖዎች ቅሬታቸውን ያቀርቡም ነበር።