የነዳጅ እጥረት ሥራ ማስተጓጎሉ

Wait 5 sec.

በመንግሥት ድጎማ የሚገባን የነዳጅ ዘይት መሰወርና ወደ ጎረቤት አገሮች በሕገወጥ መንገድ መላክ ለነዳጅ ዘይት አቅርቦት እጥረት ምክንያት መሆኑ ተገለፀ። እንደ አዲስ የተከሰተዉ የነዳጅ እጥረት በአማራ ክልል ደቡብና ሰሜን ወሎ ተሽከርካሪዎችን ለቀናት በነዳጅ ማደያ እንዲቆሙ እያደረገ ነው።