ይህ በታጣቂዎች ላይ ቅሬታን ፈጥሯል ያሉት የፖለቲካ ተንታኙ ይህም የስምምነቱን ተፈጻሚነት አደጋ ላይ እንደሚጥለው ተናግሯል። የኮንጎ መንግሥት በበኩሉ እነዚህ የ ኤም አይ 23 ሚሊሺያዎች ድርጊት በማውገዝ ሙሉ በሙሉ ተጠያቂ መሆን እንዳለባቸው አጥብቆ አሳስቧል።