ሸቀጣሸቀጥ ጭነው ወደ ትግራይ የሚጓዙ ተሽከርካሪዎች፥ ወደ ትግራይ እንዳይገቡ በአፋር እና አማራ ክልል በሚገኙ የፍተሻ ጣብያዎች መከልከላቸው ተገለፀ። የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር በዚህ ክልከላ ጉዳይ ከፌደራል መንግስቱ ማብራሪያ ጠይቋል።