በሁለት ተከፍለው ለረዥም ግዜ ሲወዛገቡ ከነበሩት የህወሓት ቡድኖች መካከል የሆነው በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ክንፍ አስቀድሞ ሲገልፀው እንደነበረ አዲስ ፓርቲ በመመስረት፥ በሌላ መንገድ ወደ ትግራይ ፖለቲካ ተቀላቅሏል።