"የፀጥታ ችግር የለም? ልንክድ አንችልም። አለ። ነገር ግን ይህንን ነገር ጊዜው በደረሰ ቁጥር ምርጫ ቦርድም አስቻይ ሁኔታ በሌለበት ሁኔታ ምርጫ አደርጋለሁ ብሎ የሚፎክርበት እና የሚገባበት ምንም ምክንያት የለም"። "የፀጥታ መኖር ለሁሉም ባለድርሻ አካላት ወሳኝ ነው።» የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላተ ወርቅ ኃይሉ