ሕዝበ ሙስሊሙ የዘንድሮውን 1446ኛው የኢድ አል አድሀ በዓል ሲያከበር የተፈናቀሉና ወላጆቻቸውን ያጡ ህፃናትን በመደገፍ ጭምር እንዲሆን የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ጠየቀ ። በዓሉ ነገ በመላው የእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ይከበራል ።