ደቡብ አፍሪቃ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የገጠማቸው አዲስ ፈተና

Wait 5 sec.

በደቡብ አፍሪቃ የሀገሬው ሰዎች የሥራ ዕድል ይነጥቃሉ ብለው በሚከሷቸው የውጭ ሀገር ሰዎች ላይ የሚያነጣጥረው ጥላቻ አሁንም ይስተዋላል። ይህ አይነቱ ጥላቻ እና በደል ደግሞ አሁን ላይ «አይነቱን ቀይሮ መጥቷል» ይላሉ ዶይቸ ቬለ ያነጋገራቸው በደቡብ አፍሪቃ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ።