ዌስት ባንክ ውስጥ በ DW ሰራተኞች ላይ ለደረሰዉ ጥቃት ትችት ቀረበ

Wait 5 sec.

በሁለት የዶይቸ ቬለ (DW) ጋዜጠኞች ላይ በምዕራብ ዮርዳኖስ ዳርቻ ላይ የሰፈሩ እስራኤላዉያን ጥቃት ካደረሱ በኋላ የጀርመን ጋዜጠኞች ማህበር በጉዳዩ ላይ ማብራርያ ጠየቀ። ከዚህ ቀደም ሲል በእስራኤል የሚገኙት የጀርመን አምባሳደር ድርጊቱን ተችተዉታል። የ DW ማሰራጫ ጣብያ ዋና ዳይሬክተር ፒተር ሊምቡርግ በበኩላቸዉ ድግርጊቱን አዉግዘዉታል።