ዓለማቀፍ የሰብአዊ መብቶችን በቅርበት የሚከታተለው አምንስቲ እንተርናሽናል በትናንት ሰኞ ይፋዊ መግለጫው ። «ግጭቱ እንደ አዲስ መቀስቀሱ፣ ነዋሪዎችን ድጋሚ ለከባድ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አደጋ ያጋልጣልየሚል ስጋት ገብቶኛል» ብሏል።