ዓለም አቀፍ የጠፉ ስደተኞችን አፈላላጊ ድርጅት እንዳስታወቀው ደግሞ ጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር ከ2024 እስከ 2026 ባሉት ዓመታት በሜዲትራንያን ባሕርና በአትላንቲክ ውቅያኖስ የስደት መስመሮች ቢያንስ 15,000 ስደተኞች ሕይወታቸውን ማጣታቸውን ይፋ አድርጓል።