በትግራይ ክልል የወጣው አዲስ ሕግ እና የጦርነት ስጋት

Wait 5 sec.

የትግራይ ክልል አስተዳደር አርቅቋል ተብሎ እየተገለጸ የሚገኘው አዲስ ሕግ፤ “የትግራይ ሕዝብ ኅልውና እና ደኅንነትን ለማረጋገጥ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ያወጣው አዋጅ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ነው፡፡