በደቡብ አፍሪካ መጤ ጠል ዘመቻ ላይ የሚነጋገረዉ የአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ተራዘመ

Wait 5 sec.

የአፍሪካ ኅብረት መሪዎች በደቡብ አፍሪካ ባለው መጤ ጠል እንቅስቃሴና ጥቃት ላይ እስካሁን አልተነጋገሩም። የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽንም በዚህ ጉዳይ ላይ ብቻ ያተኮረ መግለጫ አላወጣም።