የዓለም የገንዝብ ድርጅት ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ገንዘብ ሊለቅ ነው

Wait 5 sec.

የዓለም የገንዝብ ድርጅት (IMF) ለኢትዮጵያ 468 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ለመስጠት በመሪዎች ደረጃ ላይ ከስምምነት ላይ መድረሱን ይፋ አድርጓል።