« ከአንድ ወር በፊት አስገዳጅ ምልመላ እየተካሄደ እንደሆነ በማስረጃ አስደግፈን ሪፖርት ማቅረባችን ይታወሳል። ከዚያ በኃላ ባለው ጊዜም ክትትል ስናደርግ ነበር። የክትታላችን ውጤት እንደሚያመላክተው በትግራይ አስገጅ ወታደራዊ ምልመላው ተጠናክሮ መቀጠሉን ያሳያል።»