«በትግራይ ባለሥልጣናት የግዴታ ዉትድርና እየተፈፀመ ነዉ» ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች

Wait 5 sec.

የትግራይ ክልል ባለሥልጣናት የ15 ዓመት አዳጊዎችን ጨምሮ ሲቪል ሰዎችን እያፈኑ በግዳጅ ለውትድርና እያስገደዱ እንደሚገኙ ዓለምአቀፉ ሰብአዊ መብት ተከራካሪዉ ድርጅት ሒውማን ራይት ዎች ወነጀለ። ድርጅቱ የአፍሪቃ ህብረት፣ የተመድ እና የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ እና ክልላዊ አጋሮች በትግራይ ያሉ ባለስልጣናት ላይ ጫና እንዲያደርጉ ጠይቋል።