የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን፣በሰሜን አሜሪካና አካባቢው ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ የኢትዮጵያውያን ለሃገራዊ ምክክር ጉባኤ ውይይት የሚደረግባቸው አጀንዳዎች መሰብሰቡን አስታወቀ። ኮሚሽንኑ ባዘጋጀው አጀንዳ የማሰባሰብ መድረክ የተሳተፉ፣ኢትዮያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አጀንዳዎቻቸውን አቅርበዋል ተብሏል።