ጠቅላይ ሚንስትሩ በአርባምንጭ የኮንፈረንስ ሪዞርት ምረቃ ላይ ምን አሉ?

Wait 5 sec.

በአርባ ምንጭ ሪዞርት የመረቁት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “አላስፈላጊ ሽኩቻ ከልማት እንዳያስቀረን” ሲሉ ተደምጠዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቱሪዝም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ኹነኛ ምሰሶ እንዲሆን ፍላጎት እንዳላቸው በተደጋጋሚ ገልጸዋል። ዶይቼ ቬለ ያነጋገራቸው የቱሪዝም ባለሙያ ግን የጸጥታ ችግሮችን በማስወገድ ሰላም ማስፈን እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።