የጳጉሜ 02 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

Wait 5 sec.

ሦስተኛ ተከታታይ ጨዋታውን በድል ያጠናቀቀው አርሰናል ትናንት በድንቅ ኹኔታ የተፋለመው ቸልሲን ድል አድርጓል ። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ደረጃ አስደናቂ ድል ስላስመዘገቡበት የቤልጂየሙ ዋንዳ ዳያመንድ ሊግ የአትሌቲክስ ፉክክር እና ሌሎች ስፖርታዊ መረጃዎችን አካትተናል ። ሙሉ ዘገባው በድምፅና በጽሑፍ በማገናኛው ይገኛል።