በምዕራብ ጎንደር ዞን የኤሌክትሪክ መስመር ተሸካሚ ምሶሶች በተደጋጋሚ ይሰረቃሉ

Wait 5 sec.

ሰሞኑን በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን ጭልጋ ወረዳ አካባቢ በሁልት ባለ 230ሺህ ቮልት ከፍተኛ የኤሌክትሪክ መስመር ተሸካሚ ብረቶች ላይ በተፈፀመ ስርቆት የአካባቢው ከተሞች ኃይል እንደተቋረጠባቸው የሰሜን ምዕራብ ሪጅን ኤሌክትሪክ ኃይል አመልክቷል፡፡