የዐማራ ግሎባል ፎረም የምክክር ጉባኤውን መቃወሙ

Wait 5 sec.

በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው አገራዊ ምክክር፣ ጉባኤውን ለማካሄድ የሚያስችሉ ዋና ዋና መሥፈርቶችን የማያሟላ በመሆኑ አጥብቆ እንደሚቃወም፣የዐማራ ዲያስፖራ ግሎባል ፎረም አስታወቀ።