የጉባኤው የእስከዛሬ ሂደት የተሳታፊዎች የእርስ በርስ እና ከአጀንዳዎች ጋር የመተዋወቂያ፣ ቀጥሎ በስምንቱ አጀንዳዎች ላይ የሐሳብ ማመንጫ ጊዜ ሆኖ ማለፉን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል።