የሐምሌ ወር የዋጋ ግሽበት ቁጥሮች በባለሙያዎች ሲፈተሹ

Wait 5 sec.

ኢትዮጵያ ውስጥ የዋጋ ግሽበቱ 15.3 በመቶ መድረሱን በቅርቡ ይፋ የሆነው የሀገሪቱ ስታትስቲክስ አገልሎት መረጃ ያመለክታል። መረጃው እንደሚያመለክተው በተለይ የዋጋ ግሽበቱ ጭማሪ ያሳየው በዋናነት በምግብ እና አልክሆል ያልሆኑ መጠጦች ላይ ነው።