ሙስሊሙ ታላቁ ነቢይ ከከለከሉት ተጠብቀው መኖር እንዳለባቸው የተናገሩት የአዲስ አበባ የእስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ሼክ ሙሐመድ ሸሪፍ ሙሐመድ በአንዋር መስጊድ ለሕዝበ ሙስሊሙ ተናግረዋል።