የነብዩ መሐመድ 1492ኛዉ የልደት በዓል (መዉሊድ) ዛሬ በአብዛኛዉ ዓለም በሚገኙ ሙስሊሞች ዘንድ ተክብሮ ዉሏል።በዓሉ ኢትዮጵያ ዉስጥም በተለያዩ መንፈሳዊ እና አለማዊ ድግሶች እና ሥርዓቶች ተከብሯል።