ኦባሳንጆ መቀሌ አስታራቂ ሚና እንጂ የመንግሥትን መመሪያ ይዘው እንዳልሄዱ ገለፁ

Wait 5 sec.

በአፍሪካ ቀንድ የአፍሪካ ሕብረት ልዩ መልእክተኛ ሆነው የሚሠሩት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ ወደ መቀሌ አስታራቂ ሚና ለመወጣት እንጂ የመንግሥትን መመሪያ ይዘው እንዳልሄዱ ገለፁ