በኢትዮጵያ የቅርብ ይሁን የሩቅ ዘመን ታሪክ የተደረጉ ለዉጦች በሙሉ የተደረጉት በምርጫ ሳይሆን በቤተ መንግሥት ሴራ፣ በመፈንቅለ መንግሥት፣በጦርነትና በሕዝባዊ አመፅ ነዉ።ምክንያቱ ብዙ ነዉ።ፕሮፌሰር መረረ «መሠረታዊ ችግራችን» የሚሉት ይጠቅሳሉ።