ትኩረት በአፍሪካ፤ በኢል ኦቢድ ላይ የጅምላ ጭፍጨፋ ሊደርስ እንደሚችል ማስጠንቀቂያ ተሰጠ፤ የዛምቢያ 2026 ምርጫ

Wait 5 sec.

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬሽ ቃል አቀባይ በሰኔ ወር መጀመሪያ 2026 «የኤልፋሸርን ዘግናኝ ጭፍጨፋ ኤል ኦቢድ ውስጥ እንዲደገም መፍቀድ የለብንም» ሲሉ አስጠንቅቀው ነበረ ።