የትግራይ ክልል ከኢትዮጵያ ፌዴሬሽን እየራቀ ነው?

Wait 5 sec.

ከጥቅምት 2013 ጀምሮ የትግራይ ክልል በኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና በፌዴሬሽን ምክር ቤት ተወካዮች የሉትም። የፌድራል መንግሥት እና ህወሓት ለጥልቅ ልዩነቶቻቸው መፍትሔ አበጅተው ምርጫ ካልተካሔደ የትግራይ ክልል በምክር ቤቶቹ ሳይወከል የሚቀርባቸው ዓመታት ወደ አስር ከፍ ሊል ይችላል።