የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል- አፍሪካ ሲዲሲ በኮንጎ ዴሞክራሲያዊት ሪፐብሊክና በዩጋንዳ የተከሰተውን የኢቦላ ተሀዋሲ አስቸኳይ አህጉራዊ የኅብረተሰብ ጤና አደጋ ነው በማለት አውጇል።