1447ኛው የዒድ አል አድሃ አረፋ በዓል በአዲስ አበባ

Wait 5 sec.

በመላው ኢትዮጵያ 1447ተኛው የኢድ አል አድሃ በዓል በድምቀትና በታላቅ የአንድነት ስሜት መከበሩ ተገለጠ። ታላቁ የሰዋዕትነት እና የደግነት መገለጫ የሆነው በዓል በመላው ዓለም በሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድም እየተከበረ ነው።