ቅዳሜ ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ምበትግራይ ክልል እየተፈጸመ ነው የተባለውን “የወጣቶች አፈሳ” የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ ነዉ። አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ በትግራይ ክልል “አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን” በሚል መርህ ለፌዴራል መንግሥትና ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጥሪ ለማቅረብ የሚደረግ ነው ተብሏል፡፡