ከሰላምና ለውጥ ፈላጊዎች እንቅስቃሴ አስተባባሪዎች አንዱ የሆኑት አቶ ከበደ አሰፋ ህወሓት ላይ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጫና እንዲያደርግ ይህንን ሰልፍ መጥራታቸውን ገልፀዋል።