ለዓለም ዋንጫ አፍሪቃን ከወከሉ 10 አገራት ስምንቱ ወደ ጥሎ ማለፍ መሻገር ተሳክቶላቸው ነበር ። ትናንት በነበረው ግጥሚያ ግን ሴኔጋል እና የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክየአውሮጳ ኃያላን ተጋጣሚዎቻቸውን ሲያስጨንቁ ቆይተው በስተመጨረሻ ሁለቱም እጅ ሰጥተዋል ። በዋነኛነት ችግሩ ምን ነበር? ዘገባውን በድምፅ እና በጽሑፍ በማገናኛው ይከታተሉ ።