ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ወቀሳ የህወሓት ምላሽ

Wait 5 sec.

ሕወሓት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከኤርትራና ሱዳን ጋር በመስራት ያቀረቡበትን ክስ አጣጣለ ። ፓርቲው ምላሹን የሰጠው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማጠቃለያ መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር ሕወሓት፣ ኤርትራ እና ሱዳንን የኢትዮጵያን መንግስት ለመዋጋት ተጣምረዋል በማለት በጠንካራው መተቸታቸውን ተከትሎ ነው፡፡