በጀርመን የአለምአቀፍና የአካባቢ ጥናት ተቋም ተመራማሪ የኾኑት ሃገር አሊ ለዶይቸ ቨለ እንደገለፁት፣ ማዕቀቡ የተጣለው ለኹለቱም ተፋላሚ ወገኖች ድጋፍ በሚያደርጉ ተቋማት ላይ ነው።