ትናንት ማምሻውን በተካሄደው የዓለም ዋንጫ ግጥሚያ ስፔን የፈረንሳይን ሕልም ማጨናገፏ መነጋገሪያ ሆኗል። በሁለቱ የአውሮጳ ጠንካራ የእግር ኳስ ቡድኖች መካከል የተካሄደው ጨዋታ በስፔን ሁለት ለባዶ ድል ተጠናቋል።