ዋሽንግተን የሱዳን ማዕቀብ እንዲሰፋ ጠየቀች- አፍሪካ ከኢራኑ ጦርነት ተጽዕኖ አልወጣችም

Wait 5 sec.

ዩናይትድ ስቴትስ በሱዳን ዳርፉር ግዛት ተጥሎ የቆየው የመሳሪያ ማዕቀብ በመላው ሀገሪቱ የሚተገበር ሆኖ እንዲሻሻል ለፀጥታው ጥበቃ ምክር ቤት የውሳኔ ሐሳብ ያቀረበችው ሰሞኑን ነው።