በሰሜን ኢትዮጵያ ሌላ መልክ ያለው አዲስ ግጭት ሊቀሰቀስ ይሆን?

Wait 5 sec.

የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክተር ሜ/ጀ ተሾመ ገመቹ ከሰሞኑ በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ የዲፕሎማሲው ማህበረሰብ “ፅምዶ” ስለተባለው ስብስብ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡