ይህንን ጥያቄ ውድቅ አድርገው 'አንፈርምም' ካሉት ሰዎች መካከል አቶ ዮሐንስ ቧያለው፣ ዶ/ር ወንድወሰን አሰፋ፣ ዶ/ር ሲሳይ አውቸው እና ሁሉም ጋዜጠኞች ይገኙበታል ተብሏል።ጆቼ ቬለ በዐቃቤ ሕግ መዝገብ ተመሳሳይ ክስ ከቀረበባቸው ሰዎች መካከል የወንጀል ድርጊቱን መፈፀማቸውን አምነው የፈረሙ ተከሳሾች እንዳሉ ለመገንዘብ ችሏል