ይህቺ ዓለም የምትጠፋው በመጥፎ ሰዎች ክፋት ሳይሆን በጥሩ ሰዎች ዝምታ ነው በማለት አስተያየታቸውን የጀመሩት አንድ የጉባዔው ተሳታፊ ፣«ዞሮ ዞሮ ይህን ማነው የሚፈጽመው ካልን ሰው ነው ፡፡ ምርመራዎችና መዝገቦች ላይ ብልሽት እንዳለ አየተናል፡፡ ከሙስና ጋር በተያያዘ የንጽህና ችግር አለ፡፡ ይህን መቅረፍ ይገባናል ብለን ማስመር አለብን»ብለዋል ፡፡