የሐምሌ 24 ቀን 2018 የዓለም ዜና

Wait 5 sec.

-የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሐን ባለሥልጣን «የይዘት ግዴታዎችን ተላልፈዋል» ላላቸዉ ለሁለት የሐገር ዉስጥ ማሰራጪያ ጣቢያዎች «የመጨረሻ« ያለዉን የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ሰጠ። ማስጠንቀቂያዉ የተሰጣቸዉ አሐዱ ኤፍ ኤም 94.3ና አርትስ ቴሌቪዥን ጣቢዎችን ባለሥልጣኑ «ያልተረጋገጠ፣ ሚዛናዊ ያልሆነና የሕዝብ ጥቅም የሚጎዱ» ያላቸዉን መረጃዎች አሰራጭተዋል በማለት ወቅሷልም።-ሶማሊያ ዉስጥ ለሰፈረዉ የአፍሪቃ ሕብረት ሠራዊት ወታደሮች ያዋጡ ሐገራት መሪዎች ዛሬ ሲነጋገሩ ዋሉ።--ከ60 ሺሕ የሚበልጡ ስደተኞች ባጭር ጊዜ ዉስጥ የስጳኝን ግዛት ሴኡታን ማጥለቅለቃቸዉ ለስጳኝና ለሞሮኮ አስደንጭ፣ ለተቀሩት የአዉሮጳ ሐገራት አሳሳቢ ሆኗል።