«የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እየቀነሱ ይሄዳሉ ብየ አምናለሁ»፦ አዲሱ የኢሰመኮ የበላይ ኃላፊ

Wait 5 sec.

ኢትዮጵያ ውስጥ የጋራ የሚያስተሳስሩ እሴቶች እየተሸረሸሩ መምጣት ለሰብአዊ መብት ጥሰቶች ምክንያት ናቸው ሲሉ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ዋና ኮሚሽነር ተናገሩ ። ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ፦ መንግሥት ሕገ መንግሥቱን እና የፈረማቸውን ዓለም አቀፍ ድንጋጌዎች ሊያከብር እና ሊያስከብር ይገባል ብለዋል ።