ለኢትዮጵያ ቀውስ መፍትሔ ሳይበጅ፣ ግጭት ሳይቆም የሽግግር ፍትሕ ተጎጂዎችን ይፈውስ ይሆን?

Wait 5 sec.

በኢትዮጵያ የቀውስ አዙሪት ግድያ፣ አስገድዶ መደፈር እና መፈናቀልን ጨምሮ የተለያዩ ግፎች የተፈጸሙባቸው ዜጎች ፍትሕ ይጠብቃሉ። ሀገሪቱም ለሽግግር ፍትሕ እየተዘጋጀች ነው። የአማራ እና የኦሮሚያ ግጭት ሳይቆሙ፤ ሀገሪቱን ለቀውስ ለዳረጉ ጉዳዮች መፍትሔ ሳይበጅ ተግባራዊ የሚደረግ የሽግግር ፍትሕ ተጎጂዎችን ለመፈወሱ በርካቶች ጥያቄ አላቸው።