አንድ ሙሉ ቤተሰብን ጨምሮ 14 ሰዎች የተገደሉበት የምዕራብ ሸዋ ኖኖ ወረዳ ጥቃት

Wait 5 sec.

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ኖኖ ወረዳ ቆንዳላ ቀበሌ ታጣቂዎች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ባደረሱት ጥቃት ቢያንስ የ14 ሰዎች ህይወቱ ማለፉ ተነግሯል፡፡ ከትናንት በስቲያ ሃሙስ ሃምሌ 03 ቀን 2017 ዓ.ም. ምሽት የታጠቁ አካላት በመደዳው አንድ መንደር ላይ አነጣጥረው የዘፈቀደ ጥቃት ማድረሳቸው ነው የተገለጸው፡፡